ዘፀአት 15:18 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 “እግዚአብሔር፣ ከዘላለም እስከ ዘላለም ይነግሣል።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ጌታ ለዘለዓለም ዓለም ይነግሣል።” 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 እግዚአብሔር ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም ይነግሣል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እግዚአብሔር ለዘለዓለም እስከ ዘለዓለምም ይነግሣል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 እግዚአብሔር ለዘላለሙ እስከ ፍጻሜ ይነግሣል። 参见章节 |