አስቴር 6:5 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም5 የቅርብ አገልጋዮቹም፣ “እነሆ፤ ሐማ በአደባባዩ ቆሟል” አሉት። ንጉሡም፣ “ግባ በሉት” ብሎ አዘዘ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ስለዚህም አገልጋዮቹ “እነሆ ሃማን አንተን ለማነጋገር እየጠየቀ ነው” አሉት። ንጉሡም “ግባ በሉት” አለ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 የንጉሡም ብላቴኖች፦ እነሆ ሐማ በአዳራሹ ቆሞአል አሉት። ንጉሡም፦ ይግባ አለ። 参见章节 |