Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




አስቴር 4:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ሀታክም ተመልሶ መርዶክዮስ የነገረውን ሁሉ ለአስቴር አስታወቃት።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ሀታክም ይህን ሁሉ ፈጸመ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 አክራትዮስም መጥቶ የመርዶክዮስን ቃል ለአስቴር ነገራት።

参见章节 复制




አስቴር 4:9
4 交叉引用  

አስቴርም ለመርዶክዮስ እንዲህ እንዲለው ነገረችው፤


ከዚያም አስቴር ከንጉሡ ጃንደረቦች መካከል እርሷን እንዲያገለግል የተመደበውን ሀታክን ጠርታ፣ መርዶክዮስ ምን ችግር እንደ ገጠመውና ስለ ምንስ እንደዚህ እንደ ሆነ እንዲያጣራ ላከችው።


አይሁድን ለማጥፋት በሱሳ የወጣውን የዋናውን ዐዋጅ ቅጅም ለአስቴር እንዲያሳያትና በዝርዝር እንዲያስረዳት ሰጠው፤ ወደ ንጉሡም ዘንድ ገብታ ስለ ሕዝቧ ምሕረት እንድትጠይቅና እንድትማልድ አጥብቆ ይነግራት ዘንድ አሳሰበው።


በረዶ በበጋ፣ ዝናብ በመከር እንደማያስፈልግ ሁሉ፣ ክብርም ለሞኝ አይገባውም።


跟着我们:

广告


广告