አስቴር 2:2 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ከዚያም የንጉሡ የቅርብ አገልጋዮች እንዲህ የሚል ሐሳብ አቀረቡ፤ “ለንጉሡ ቈንጆ ልጃገረዶች ይፈለጉለት፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ስለዚህም የንጉሡ የቅርብ አማካሪዎች ከዚህ የሚከተለውን ሐሳብ አቀረቡለት፤ “ውብ የሆኑ ወጣት ልጃገረዶች ለአንተ ይፈለጉልህ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 ንጉሡንም የሚያገለግሉ ብላቴኖች እንዲህ አሉት፦ መልከ መልካም የሆኑ ደናግል ለንጉሡ ይፈለጉለት፥ 参见章节 |