ኤፌሶን 5:7 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ስለዚህ እንዲህ ካሉ ጋራ አትተባበሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ስለዚህ እንዲህ ካሉ ጋር አትተባበሩ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ስለዚህ ከእነዚህ ከማይታዘዙ ሰዎች ጋር አትተባበሩ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 እንግዲህ አትምሰሉአቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 እንግዲህ ከእነርሱ ጋር ተካፋዮች አትሁኑ፤ 参见章节 |