ኤፌሶን 1:8 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ጸጋውንም በጥበብና በማስተዋል ሁሉ አበዛልን። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ጸጋውንም አበዛልን። በጥበብና በአእምሮ ሁሉ፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ጸጋውንም በጥበብና በዕውቀት ሁሉ አብዝቶ አፈሰሰልን። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ይኸውም በፍጹም ጥበብና ምክር ለእኛ አብዝቶ ያደረገው ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ጸጋውንም በጥበብና በአእምሮ ሁሉ አበዛልን። 参见章节 |