መክብብ 5:5 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ስእለት ተስሎ ካለመፈጸም፣ አለመሳል ይሻላል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 አፍህ ወደ ኃጢአት እንዲወስድህ አትፍቀድለት፥ በመልአክም ፊት፦ ስሕተት ነበረ አትበል፥ እግዚአብሔር በቃልህ ለምን ይቈጣ? ለምንስ የእጅህንም ሥራ ያጥፋ? 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ተስለህ የማትፈጽመው ከሆነ ግን ቀድሞውንም ባትሳል የተሻለ ነው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ተስለህ የማትፈጽም ከሆነ ባትሳል ይሻላል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 ተስለህ የማትፈጽም ብትሆን ባትሳል ይሻላል። 参见章节 |