መክብብ 3:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ሠራተኛ ከጥረቱ የሚያገኘው ትርፍ ምንድን ነው? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ለሠራተኛ የድካሙ ትርፍ ምንድነው? 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ታዲያ፥ ሠራተኛ ከድካሙ የሚያገኘው ትርፍ ምንድን ነው? 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ለሠራተኛ የድካሙ ትርፍ ምንድን ነው? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 ለሠራተኛ የድካሙ ትርፍ ምንድር ነው? 参见章节 |