መክብብ 11:7 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ብርሃን መልካም ነው፤ ፀሓይንም ማየት ለዐይን ደስ ያሰኛል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ብርሃን ጣፋጭ ነው ፀሐይንም ማየት ለዐይን መልካም ነው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ብርሃን ታይቶ አይጠገብም፤ ስለዚህ የቀንን ብርሃን እያዩ መደሰት መልካም ነው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ብርሃን ጣፋጭ ነው፥ ፀሓይንም ማየት ለዐይን መልካም ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ብርሃን ጣፋጭ ነው ፀሐይንም ማየት ለዓይን መልካም ነው። 参见章节 |