መክብብ 1:15 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም15 የተጣመመው ሊቃና አይችልም፤ የሌለም ነገር ሊቈጠር አይችልም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ጠማማ ሊቀና አይችልም፥ የጐደለም ሊቈጠር ዘንድ አይችልም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ጠማማው ሊቀና አይችልም፤ የሌለ ነገር ሊቈጠር አይቻልም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ጠማማ ይቀና ዘንድ አይችልም፤ ጐደሎም ይቈጠር ዘንድአይችልም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ጠማማ ይቀና ዘንድ አይችልም፥ ጐደሎም ይቈጠር ዘንድ አይችልም። 参见章节 |