ዘዳግም 32:28 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም28 አእምሮ የጐደላቸው፣ ማስተዋልም የሌላቸው ሕዝብ ናቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 “ምክር ያጡ ሕዝብ ናቸው፥ ማስተዋልም የሌላቸው ናቸው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 “የእስራኤል ሕዝብ አእምሮ ቢሶች ናቸው፤ አያስተውሉምም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ምክር ያጡ ሕዝብ ናቸው፤ ምግባርና ሃይማኖት የላቸውም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ምክር ያጡ ሕዝብ ናቸው፥ 2 ማስተዋልም የላቸውም። 参见章节 |