Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘዳግም 25:4 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 “እህል እያበራየ ያለውን በሬ አፉን አትሰር።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 “እህል በምታበራይበት ጊዜ የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 “እህ​ል​ህን በም​ታ​በ​ራይ ጊዜ በሬ​ዉን አፉን አት​ሰ​ረው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

4 እህል የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

参见章节 复制




ዘዳግም 25:4
5 交叉引用  

ጻድቅ ሰው ለእንስሳቱ ይራራል፤ ክፉዎች ራሩ ቢባል እንኳ ዞሮ ዞሮ ሥራቸው ጭካኔ ነው።


ጥቍር አዝሙድ በመውቂያ መሣሪያ አይወቃም፤ ከሙን የሠረገላ መንኰራኵር አይሄድበትም፤ ጥቍር አዝሙድ በበትር፣ ከሙንም በዘንግ ይወቃል።


ኤፍሬም ማበራየት እንደምትወድድ፣ እንደ ተገራች ጊደር ነው፤ በተዋበ ጫንቃዋም ላይ፣ ቀንበርን አኖራለሁ፤ ኤፍሬምን እጠምዳለሁ፤ ይሁዳ ያርሳል፤ ያዕቆብም መሬቱን ያለሰልሳል።


跟着我们:

广告


广告