ዘዳግም 22:12 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 በምትለብሰው ልብስ ላይ በአራቱ ማእዘኖች ዘርፍ አድርግ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 “በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 “በልብስህ ላይ በአራቱም ማእዘን ዘርፍ አብጅለት። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 “በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ። 参见章节 |