ዘዳግም 22:10 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 በሬና አህያ በአንድ ላይ ጠምደህ አትረስ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 “በበሬና በአህያ በአንድነት አትረስ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 “በሬንና አህያን በአንድ ቀንበር ጠምደህ አትረስ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 በአህያህና በበሬህ በአንድነት አትረስ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 በበሬና በአህያ በአንድነት አትረስ። 参见章节 |