Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዳንኤል 6:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ስለዚህ ንጉሥ ዳርዮስ ዐዋጁ ተጽፎ እንዲወጣ አደረገ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 በዚህም ዐይነት ንጉሥ ዳርዮስ ዐዋጁን በፊርማ አጸና።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 ንጉሡም ዳርዮስ ጽሕፈቱንና ትእዛዙን ጻፈ።

参见章节 复制




ዳንኤል 6:9
6 交叉引用  

“ስለዚህ ነገሩ ንጉሡን ደስ የሚያሠኘው ከሆነ፣ አስጢን ወደ ንጉሡ ወደ ጠረክሲስ ዘንድ ከእንግዲህ ወዲህ ፈጽሞ እንዳትገባ ንጉሣዊ ዐዋጅ ይውጣ፤ ይህም የማይሻር ሆኖ በፋርስና በሜዶን ሕጎች ይጻፍ፤ እንዲሁም ንጉሡ የእቴጌነቷን ክብር ከርሷ ለምትሻል ለሌላዪቱ ይስጥ።


በገዦች ተስፋ ከማድረግ ይልቅ፣ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።


በገዦች አትታመኑ፤ ማዳን በማይችሉ በሰው ልጆችም አትመኩ።


በተናገርኸው ነገር ብትጠመድ፣ ከአፍህ በወጣውም ቃል ብትያዝ፣


እስትንፋስ አፍንጫው ላይ ባለች በሰው አትታመኑ፤ ከቶ ምን የሚበጅ ነገር አለው!


跟着我们:

广告


广告