Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሐዋርያት ሥራ 7:1 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 ሊቀ ካህናቱም፣ “ይህ የቀረበብህ ክስ እውነት ነውን?” አለው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 ሊቀ ካህናቱም “ይህ ነገር እንዲህ ነውን?” አለው፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 የካህናት አለቃው እስጢፋኖስን “ይህ የተባለው ነገር ልክ ነውን?” ሲል ጠየቀው።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 ሊቀ ካህ​ና​ቱም፥ “በእ​ው​ነት እን​ዲህ ብለ​ሃ​ልን?” አለው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 ሊቀ ካህናቱም፦ “ይህ ነገር እንዲህ ነውን?” አለው፤

参见章节 复制




ሐዋርያት ሥራ 7:1
7 交叉引用  

በሸንጎው ተቀምጠው የነበሩትም ሁሉ እስጢፋኖስን ትኵር ብለው ሲመለከቱት ፊቱ የመልአክ ፊት መስሎ ታያቸው።


እስጢፋኖስም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “ወንድሞችና አባቶች ሆይ፤ አድምጡኝ! አባታችን አብርሃም ወደ ካራን ከመምጣቱ በፊት፣ ገና በመስጴጦምያ ሳለ፣ የክብር አምላክ ተገልጦለት፣


跟着我们:

广告


广告