Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሐዋርያት ሥራ 5:6 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6 ጕልማሶችም ተነሥተው አስከሬኑን ገነዙት፤ ወስደውም ቀበሩት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 ጐበዞችም ተነሥተው ከፈኑት፤ አውጥተውም ቀበሩት።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

6 ጐልማሶች ተነሥተው አስከሬኑን ከፈኑና ወስደው ቀበሩት።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 ከእ​ነ​ር​ሱም ጐል​ማ​ሶች ተነ​ሥ​ተው ገነ​ዙት፤ ተሸ​ክ​መ​ውም ወስ​ደው ቀበ​ሩት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

6 ጐበዞችም ተነሥተው ከፈኑት አውጥተውም ቀበሩት።

参见章节 复制




ሐዋርያት ሥራ 5:6
5 交叉引用  

አቤሴሎምን ጫካ ወስደው በትልቅ ጕድጓድ ውስጥ ወርውረው ጣሉት፤ በላዩም ትልልቅ ድንጋይ ከመሩበት። በዚህ ጊዜ እስራኤላውያን ሁሉ ወደ የቤታቸው ሸሹ።


እነርሱም የኢየሱስን በድን ወስደው እንደ አይሁድ አገናነዝ ልማድ ከሽቱ ጋራ ከተልባ እግር በተሠራ ጨርቅ ከፈኑት።


ሦስት ሰዓት ያህልም ካለፈ በኋላ፣ ሚስቱ የሆነውን ሳታውቅ መጥታ ገባች።


በድኑን በዕንጨት ላይ እንደ ተሰቀለ አታሳድረው፤ ምክንያቱም በዕንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር ዘንድ የተረገመ ነውና፤ አምላክህ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ የሚሰጥህን ምድር እንዳታረክስ፣ በዚያ ዕለት ቅበረው።


跟着我们:

广告


广告