ሐዋርያት ሥራ 24:13 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም13 አሁንም ለተከሰስሁበት ነገር ማስረጃ ሊያቀርቡልህ አይችሉም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 አሁንም ስለሚከሱኝ ያስረዱህ ዘንድ አይችሉም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 አሁን ላቀረቡብኝ ክስ ሁሉ ምንም ማስረጃ ሊያቀርቡልህ አይችሉም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 በሚከስሱኝ ሁሉ በፊትህ ማስረጃ ማቅረብ አይችሉም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 አሁንም ስለሚከሱኝ ያስረዱህ ዘንድ አይችሉም። 参见章节 |