ሐዋርያት ሥራ 20:8 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም8 በተሰበሰብንበትም ሰገነት ላይ ብዙ መብራት ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ተሰብስበንም በነበርንበት ሰገነት እጅግ መብራት ነበረ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 እኛ በተሰበሰብንበት ፎቅ ብዙ መብራት ነበር። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ተሰብስበን በነበርንበት ሰገነትም ብዙ መብራት ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ተሰብስበንም በነበርንበት ሰገነት እጅግ መብራት ነበረ። 参见章节 |