ሐዋርያት ሥራ 17:33 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም33 በዚህ ጊዜ ጳውሎስ ከመካከላቸው ወጥቶ ሄደ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 እንዲሁም ጳውሎስ ከመካከላቸው ወጣ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 ከዚህ በኋላ ጳውሎስ ከጉባኤው ወጥቶ ሄደ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 ጳውሎስም ከመካከላቸው ወጥቶ ሄደ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)33 እንዲሁም ጳውሎስ ከመካከላቸው ወጣ። 参见章节 |