ሐዋርያት ሥራ 12:24 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም24 የእግዚአብሔር ቃል ግን እያደገና እየሰፋ ሄደ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 የእግዚአብሔር ቃል ግን ያድግና ይበዛ ነበር። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 የእግዚአብሔር ቃል ግን ዘወትር እያደገና እየተስፋፋ ይሄድ ነበር። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 የእግዚአብሔርም ቃል ከፍ አለ፤ በዛም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 የእግዚአብሔር ቃል ግን ያድግና ይበዛ ነበር። 参见章节 |