2 ሳሙኤል 22:6 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም6 የሲኦል ገመድ ተጠመጠመብኝ፤ የሞት ወጥመድም ተጋረጠብኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 የሲኦል ገመድ ተበተበኝ፤ የሞትም ወጥመድ ተጋረጠብኝ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 የሲኦል ገመድ ተበተበኝ፤ የሞት ወጥመድም ተጠመደብኝ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 የሞት ጣር ከበበኝ፤ የሞት ወጥመድም ደረሰብኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 የሲኦል ጣር ከበበኝ፥ የሞት ወጥመድ ደረሰብኝ። 参见章节 |