2 ቆሮንቶስ 5:3 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 በርግጥ ከለበስነው ዕራቍታችንን ሆነን አንገኝም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ለብሰን ራቁታችንን አንገኝም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 እርሱንም ስንለብስ ራቁታችንን ሆነን አንገኝም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ከለበስነውም በኋላ ዕራቍታችንን የምንገኝ አይደለንም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 ከሰማይም የሚሆነውን መኖሪያችንን እንድንለብስ እንናፍቃለንና ለብሰን ራቁታችንን አንገኝም። 参见章节 |