2 ቆሮንቶስ 10:17 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ነገር ግን፣ “የሚመካ በጌታ ይመካ”፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 “የሚመካ በጌታ ይመካ፤” 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ነገር ግን “የሚመካ በጌታ ይመካ።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 “የሚመካ ግን በእግዚአብሔር ይመካ።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17-18 የሚመካ ግን በጌታ ይመካ፤ እግዚአብሔር የሚያመሰግነው እንጂ ራሱን የሚያመሰግን እርሱ ተፈትኖ የሚወጣ አይደለምና። 参见章节 |