1 ጢሞቴዎስ 5:7 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ማንም የሚነቀፍበት ነገር እንዳይኖር፣ ይህንም ትእዛዝ ለሕዝቡ ስጥ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ያለ ነቀፋ እንዲሆኑ እነዚህን ነገሮች ደግሞ እዘዝ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ያለ ነቀፋ እንዲኖሩም እነዚህን ትምህርቶች ስጣቸው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ያለ ነቀፋ እንዲሆኑ ይህን ደግሞ እዘዝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ያለ ነቀፋ እንዲሆኑ ይህን ደግሞ እዘዝ። 参见章节 |