Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ቆሮንቶስ 9:4 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 ለመሆኑ፣ የመብላትና የመጠጣት መብት የለንምን?

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 ልንበላና ልንጠጣ መብት የለንምን?

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 እኛ ምግብና መጠጥ የማግኘት መብት የለንምን?

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 በውኑ ልን​በ​ላና ልን​ጠጣ አይ​ገ​ባ​ን​ምን?

参见章节 复制




1 ቆሮንቶስ 9:4
11 交叉引用  

ፀሓይ በምትጠልቅበት ጊዜ ንጹሕ ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ የተቀደሰውን መሥዋዕት መብላት ይችላል፤ ምግቡ ነውና።


ለመንገዳችሁም ከረጢት፣ ትርፍ እጀ ጠባብ ወይም ጫማ ወይም በትር አትያዙ፤ ለሠራተኛ የዕለት ጕርሱ ይገባዋልና።


ያቀረቡላችሁን ሁሉ እየበላችሁና እየጠጣችሁ በዚያ ቤት ተቀመጡ፤ ለሠራተኛ ደመወዙ ይገባዋል። ከአንዱ ቤት ወደ ሌላው ቤት አትዘዋወሩ።


የማንንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤


ለሚመረምሩኝ የምሰጠው መልስ ይህ ነው።


ማንም ቃሉን የሚማር፣ መልካም የሆነውን ነገር ሁሉ ከመምህሩ ጋራ ይካፈል።


ከእናንተም ሆነ ከሌሎች ከማንም፣ ከሰው የሚገኝ ክብር አልፈለግንም። የክርስቶስ ሐዋርያት እንደ መሆናችን መጠን ሸክም በሆንንባችሁ ነበር፤


ወንድሞች ሆይ፤ ጥረታችንንና ድካማችንን ታስታውሳላችሁ፤ በማንም ላይ ሸክም እንዳንሆን ሌሊትና ቀን እየሠራን የእግዚአብሔርን ወንጌል ሰበክንላችሁ።


跟着我们:

广告


广告