1 ቆሮንቶስ 4:16 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ስለዚህ እኔን እንድትመስሉ እለምናችኋለሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 እንግዲህ “እኔን የምትመስሉ ሁኑ፤” ብዬ እለምናችኋለሁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ስለዚህ የእኔን ምሳሌነት እንድትከተሉ እለምናችኋለሁ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ወንድሞቻችን ሆይ! እኔን እንድትመስሉ እማልዳችኋለሁ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 እንግዲህ እኔን የምትመስሉ ሁኑ ብዬ እለምናችኋለሁ። 参见章节 |