1 ቆሮንቶስ 14:32 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም32 የነቢያት መናፍስት ለነቢያት ይታዘዛሉ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 የነቢያት መናፍስት ለነቢያት ይታዘዛሉ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 የነቢያት የትንቢት መንፈስ ለነቢያት ይታዘዛል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 የነቢያት ሀብት ለነቢያት ይሰጣልና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 የነቢያትም መናፍስት ለነቢያት ይገዛሉ፤ 参见章节 |