Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ዜና መዋዕል 23:15 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 የሙሴ ወንዶች ልጆች፤ ጌርሳም፣ አልዓዛር።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 የሙሴ ልጆች ጌርሳምና አልዓዛር ነበሩ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 ሙሴም ጌርሾምና ኤሊዔዘር ተብለው የሚጠሩ ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩት፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 የሙሴ ልጆ​ችም ጌር​ሳ​ምና አል​ዓ​ዛር ነበሩ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 የሙሴ ልጆች ጌርሳምና አልዓዛር ነበሩ።

参见章节 复制




1 ዜና መዋዕል 23:15
5 交叉引用  

የእግዚአብሔር ሰው የሙሴ ወንዶች ልጆችም እንደ ሌዊ ነገድ ሆነው ተቈጠሩ።


የጌርሳም ዘሮች፤ ሱባኤል።


ሲፓራም ወንድ ልጅ ወለደች፤ ሙሴም፣ “በባዕድ አገር መጻተኛ ነኝ” ሲል የልጁን ስም ጌርሳም ብሎ ጠራው።


ስለዚህ ሙሴ ሚስቱንና ልጆቹን በአህያ ላይ አስቀምጦ፣ ወደ ግብጽ አገር መመለስ ጀመረ፤ የእግዚአብሔርም በትር በእጁ ይዞ ነበር።


跟着我们:

广告


广告