1 ዜና መዋዕል 15:23 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም23 በራክያና ሕልቃና የታቦቱ በር ጠባቂዎች ነበሩ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 በራክያና ሕልቃናም የታቦቱን እልፍኝ ጠባቂዎች ነበሩ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23-24 በራክያ፥ ኤልቃና፥ ዖቤድኤዶምና ዩሒያ የቃል ኪዳኑ ታቦት ጠባቂዎች ሆነው ተመረጡ፤ ካህናቱ ሸባንያ፥ ኢዮሣፍጥ፥ ናትናኤል፥ ዐማሣይ፥ ዘካርያስ፥ በናያና ኤሊዔዘር በቃል ኪዳኑ ታቦት ፊት ፊት እየሄዱ እምቢልታ እንዲነፉ ተመረጡ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 በራክያና ሕልቃናም ለታቦቷ በረኞች ነበሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 በራክያና ሕልቃናም ለታቦቱ በረኞች ነበሩ። 参见章节 |