Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ዜና መዋዕል 14:13 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 ፍልስጥኤማውያን ሸለቆውን እንደ ገና ወረሩ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 ዳግመኛም ፍልስጥኤማውያን በሸለቆው አደጋ ጣሉ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 ፍልስጥኤማውያን ደግሞ ወደ ሸለቆው ተመልሰው እንደገና መውረር ጀመሩ፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ደግሞ በኀ​ያ​ላን ሸለቆ ተሰ​በ​ሰቡ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

13 ፍልስጥኤማውያንም ደግሞ በሸለቆው አደጋ ጣሉ።

参见章节 复制




1 ዜና መዋዕል 14:13
5 交叉引用  

ከዚያም በኋላ ነቢዩ ወደ እስራኤል ንጉሥ መጥቶ፣ “በሚመጣው የጸደይ ወራት የሶርያ ንጉሥ ተመልሶ ይመጣብሃልና በርታ፤ ምን ማድረግ እንዳለብህም ዕወቅ” አለው።


ፍልስጥኤማውያን አማልክታቸውን በዚያው ጥለዋቸው ስለ ነበር፣ ዳዊት በእሳት እንዲያቃጥሏቸው አዘዘ።


ዳዊትም እንደ ገና እግዚአብሔርን ጠየቀ። እግዚአብሔርም እንዲህ ሲል መለሰለት “ዙሪያውን ከብበህ በሾላው ዛፍ ፊት ለፊት አደጋ ጣልባቸው እንጂ ከኋላቸው በቀጥታ ወደ ላይ አትውጣ፤


በዚህ ጊዜ ፍልስጥኤማውያን መጥተው የራፋይምን ሸለቆ ወረሩ።


跟着我们:

广告


广告