Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ዜና መዋዕል 1:28 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 የአብርሃም ወንዶች ልጆች፤ ይሥሐቅ፣ እስማኤል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 የአብርሃምም ልጆች፤ ይስሐቅና እስማኤል ናቸው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 አብርሃም ይስሐቅንና እስማኤልን ወለደ፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 የአ​ብ​ር​ሃ​ምም ልጆች፤ ይስ​ሐቅ፥ ይስ​ማ​ኤል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

28 የአብርሃምም ልጆች ይስሐቅ እና እስማኤል ናቸው።

参见章节 复制




1 ዜና መዋዕል 1:28
10 交叉引用  

እግዚአብሔርም አብርሃምን እንዲህ አለው፤ “ስለ ልጁም ሆነ ስለ አገልጋይህ ሐሳብ አይግባህ፤ ዘር የሚጠራልህ በይሥሐቅ በኩል ስለ ሆነ፣ ሣራ የምትልህን ሁሉ ስማ።


ግብጻዊቷ የሣራ አገልጋይ አጋር፣ ለአብርሃም የወለደችለት የእስማኤል ትውልድ ይህ ነው።


የአብርሃም ልጅ የይሥሐቅ ትውልድ ይህ ነው። አብርሃም ይሥሐቅን ወለደ፤


እንዲሁም በኋላ አብርሃም የተባለው አብራም።


ዘሮቻቸው እነዚህ ናቸው፤ የእስማኤል በኵር ልጅ ነባዮት፣ ቄዳር፣ ነብዳኤል፣ መብሳም፣


አብርሃም ይሥሐቅን ወለደ። የይሥሐቅ ወንዶች ልጆች፤ ዔሳው፣ እስራኤል።


跟着我们:

广告


广告