ማሕልየ መሓልይ 7:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 እኔ የውዴ ነኝ፤ የእርሱም ምኞት ወደ እኔ ነው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 እኔ የውዴ ነኝ፤ የእርሱም ምኞት እኔው ነኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 እኔ የውዴ ነኝ፥ የእርሱም ምኞት ወደ እኔ ነው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ጕሮሮሽም ለልጅ ወንድሜ እየጣፈጠ እንደሚገባ፥ ለከንፈሮችና ለምላሴ እንደሚስማማ እንደ ማለፊያ የወይን ጠጅ ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ጕሮሮሽ ለወዳጄ እየጣፈጠ እንደሚገባ፥ የተኙትን ከንፈሮች ይናገሩ ዘንድ እንደሚያደርግ፥ እንደ ማለፊያ የወይን ጠጅ ነው። 参见章节 |