ማሕልየ መሓልይ 2:1 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 እኔ እንደ ሳሮን ጽጌረዳና በሸለቆ ውስጥ እንደሚበቅል የሱፍ አበባ ነኝ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 እኔ የሳሮን ጽጌረዳ፣ የሸለቆም አበባ ነኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 እኔ የሳሮን ጽጌረዳ የቈላም አበባ ነኝ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 እኔ የዱር ጽጌረዳ፥ የቈላም የሱፍ አበባ ነኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 እኔ የሳሮን ጽጌ ረዳ የቈላም አበባ ነኝ። 参见章节 |