ሮሜ 3:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 እግዚአብሔርን ከቶ አይፈሩም።” 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 “በዐይናቸው ፊት ፈሪሀ እግዚአብሔር የለም።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 “በዐይኖቻቸው ፊት እግዚአብሔርን መፍራት የለም።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 በዐይኖቻቸውም ፊት እግዚአብሔርን መፍራት የለም።” 参见章节 |