ሮሜ 10:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 በቅዱስ መጽሐፍ እንደ ተጻፈው፦ “በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም።” 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 መጽሐፍ እንደሚለው፣ “በርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 መጽሐፍ “በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም” ይላልና። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 መጽሐፍ፥ “የሚያምንበት ሁሉ አያፍርም” ብሎአል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 መጽሐፍ፦ በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም ይላልና። 参见章节 |