ሮሜ 10:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ሰው በልቡ ሲያምን ይጸድቃል፤ በአፉም ሲመሰክር ይድናል፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 የምትጸድቀው በልብህ አምነህ ነው፤ የምትድነውም በአፍህ መስክረህ ነውና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃል፥ በአፉም መስክሮ ይድናልና። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 በልቡ የሚያምን ይጸድቃልና፤ በአፉም የሚመሰክር ይድናልና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃልና በአፉም መስክሮ ይድናልና። 参见章节 |