መዝሙር 89:46 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም46 እግዚአብሔር ሆይ! የምትሰወረው ለዘለዓለም ነውን? ቊጣህስ እንደ እሳት የሚነደው እስከ መቼ ነው? 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም46 እግዚአብሔር ሆይ፤ ይህ እስከ መቼ ይሆናል? ራስህንስ ለዘላለም ትሰውራለህን? ቍጣህስ እንደ እሳት የሚነድደው እስከ መቼ ነው? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)46 ዕድሜውንም አሳጠርህ፥ በእፍረትም ሸፈንኸው። 参见章节 |