Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 89:31 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

31 ድንጋጌዎቼን ቢተላለፉና ትእዛዞቼን ባይጠብቁ፥

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

31 ሥርዐቴን ቢጥሱ፣ ትእዛዜንም ባያከብሩ፣

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

31 ልጆቹ ግን ሕጌን ቢተዉ፥ በፍርዴም ባይሄዱ፥

参见章节 复制




መዝሙር 89:31
5 交叉引用  

ይሁን እንጂ በእርሱ ቦታ አንተ ትነግሥ ዘንድ ባስወገድኩት በሳኦል ላይ እንዳደረግሁ ዘለዓለማዊ ፍቅሬን ከልጅህ አላርቅም።


ነገር ግን አንተ ወይም ዘሮችህ እኔን መከተል ትታችሁ የሰጠኋችሁን ሕጎችና ትእዛዞች ባትፈጽሙና ባዕዳን አማልክትን ብታመልኩ፥


በአንተ ላይ በማመፅ ትእዛዞችህን ሁሉ ተላልፈናል፤ በአገልጋይህ በሙሴ አማካይነት የሰጠኸንንም ሕግና ሥርዓት አልጠበቅንም።


ጓደኛዬ ወዳጆቹን አጠቃቸው፤ ቃል ኪዳኑንም አፈረሰ።


እርሱን ትታችሁ ባዕዳን አማልክትን ብታመልኩ፥ ደግ ያደረገላችሁ ቢሆንም እንኳ ተመልሶ እርሱ ክፉ ነገር ያደርግባችኋል፤ ያጠፋችሁማል።”


跟着我们:

广告


广告