መዝሙር 73:21 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ኅሊናዬን በጣም መረረው፤ ልቤም ተሰበረ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ነፍሴ በተማረረች ጊዜ፣ ልቤም በተቀሠፈ ጊዜ፣ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ልቤ ነድዶአልና፥ ኩላሊቴም ቀልጦአልና፥ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ችግረኛ አፍሮ አይመለስ፤ ድሃና ምስኪን ስምህን ያመሰግናሉ። 参见章节 |