Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 66:17 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 ድምፄን ከፍ አድርጌ ወደ እርሱ ጸለይኩ፤ በአንደበቴም አመሰገንኩት።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 በአፌ ወደ እርሱ ጮኽሁ፤ በአንደበቴም አመሰገንሁት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 በአፌ ወደ እርሱ ጮኽሁ፥ በአንደበቴም አመሰገንሁት።

参见章节 复制




መዝሙር 66:17
8 交叉引用  

ስላደረገልኝ መልካም ነገር ሁሉ ለእግዚአብሔር ምን ውለታ ልመልስ እችላለሁ?


አምላኬና ንጉሤ ሆይ! ታላቅነትህን ዐውጃለሁ፤ ለዘለዓለምም አመሰግንሃለሁ።


አምላክ ሆይ! ስላዳንከኝና ጠላቶቼ በእኔ ላይ እንዲደሰቱ ስላላደረግህ እጅግ አመሰግንሃለሁ።


እግዚአብሔር ሆይ! አንተን ጠራሁህ፤ ምሕረትንም ለመንኩህ።


እኔ ወደ መቃብር ብወርድ ምን ይጠቅምሃል? ወደ ዐፈርነት ከተለወጥሁ በኋላ እንዴት ላመሰግንህ እችላለሁ? ታማኝነትህንስ እንዴት መናገር ይቻለኛል?


ይህ ድኻ ሰው ተጣራ፤ እግዚአብሔርም ሰማው፤ ከችግሩም ሁሉ አዳነው።


跟着我们:

广告


广告