Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 48:5 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 ነገር ግን ባዩአት ጊዜ ደነገጡ፤ ፈርተውም ሸሹ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 አይተውም ተደነቁ፤ ደንግጠውም ፈረጠጡ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 እነሆ፥ ነገሥታት ተከማችተው በአንድነት መጥተዋል።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ከክፉ ቀን ለምን እፈ​ራ​ለሁ? ኀጢ​አት ተረ​ከ​ዜን ከበ​በኝ፤

参见章节 复制




መዝሙር 48:5
5 交叉引用  

እግዚአብሔርንና መሲሑን ለመቃወም የዓለም ነገሥታት ተነሣሡ፤ ሹሞቻቸውም ከእነርሱ ጋር ተባበሩ።


እግዚአብሔር የሠረገላዎቻቸውን መንኰራኲሮች ከመሬት ጋር ስላጣበቀባቸው ሠረገሎቻቸውን ነድተው ማንቀሳቀስ አልቻሉም፤ ግብጻውያንም፥ “እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ረድቶ እኛን እየተዋጋን ነው፤ ስለዚህ ከፊታቸው እንሽሽ!” ተባባሉ።


እነዚህም ሁሉ ነገሥታት ኀይላቸውን አስተባብረው እስራኤላውያንን ለመውጋት በሜሮም ምንጭ አጠገብ ሰፈሩ።


跟着我们:

广告


广告