መዝሙር 4:5 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ለእግዚአብሔር ትክክለኛውን መሥዋዕት አቅርቡ፤ እምነታችሁንም በእርሱ ላይ አድርጉ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም5 የጽድቅን መሥዋዕት አቅርቡ፤ በእግዚአብሔርም ታመኑ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ፍሩ፥ ኃጢአትንም አትሥሩ፥ በመኝታችሁ ሳላችሁ በልባችሁ አስቡ፥ ዝምም በሉ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 የጽድቅን መሥዋዕት ሠዉ፥ በእግዚአብሔርም ታመኑ። 参见章节 |