መዝሙር 37:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 በእግዚአብሔር ደስ ይበልህ፤ እርሱም የልብህን ፍላጎት ሁሉ ይሰጥሃል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም4 በእግዚአብሔር ደስ ይበልህ፤ የልብህንም መሻት ይሰጥሃል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 በጌታ ደስ ይበልህ፥ የልብህንም መሻት ይሰጥሃል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ኀጢአቴ ከራሴ ጠጕር በዝቷልና፥ እንደ ከባድ ሸክምም በላዬ ከብዶአልና። 参见章节 |