Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 25:22 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 አምላክ ሆይ! እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድን!

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 አምላክ ሆይ፤ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 አቤቱ፥ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።

参见章节 复制




መዝሙር 25:22
5 交叉引用  

በኢየሩሳሌም ከተማ ሰላም እንዲሆን እንዲህ ብላችሁ ጸልዩ፤ “የሚወዱሽ ሁሉ ይበልጽጉ፤


እግዚአብሔር ሕዝቡን እስራኤልን ከኃጢአታቸው ሁሉ ያድናቸዋል።


ምነው መዳን ለእስራኤል ከጽዮን በመጣ! እግዚአብሔር የሕዝቡን ምርኮ በሚመልስበት ጊዜ፤ የያዕቆብ ልጆች ይደሰታሉ፤ የእስራኤል ሕዝብ ሐሴት ያደርጋሉ።


በችግራቸው ጊዜ ሁሉ ያዳናቸው በመልእክተኛ ወይም በመልአክ አማካይነት ሳይሆን እርሱ በመካከላቸው በመገኘት ነው፤ በፍቅሩና በርኅራኄውም ታደጋቸው፤ እርሱም በቀድሞ ዘመናት ሁሉ አንሥቶ ልጁን እንደሚሸከም ሰው ተንከባከባቸው።


跟着我们:

广告


广告