Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 25:17 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 ከደረሰብኝ ችግር ሁሉ እንድላቀቅ አድርገኝ፤ ከጭንቀቴም ሁሉ አድነኝ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 የልቤ መከራ በዝቷል፤ ከጭንቀቴ ገላግለኝ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 የልቤ ችግር ብዙ ነው፥ ከጭንቀቴ አውጣኝ።

参见章节 复制




መዝሙር 25:17
8 交叉引用  

በመከራቸውም ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እርሱም ከጭንቀታቸው አዳናቸው።


ጻድቅ ብዙ መከራ ይደርስበታል፤ እግዚአብሔር ግን ከዚህ ሁሉ ያድነዋል።


በፏፏቴህ ድምፅ ጥልቁ ጥልቁን ይጠራል፤ ማዕበልህና ሞገድህ በእኔ ላይ አለፈ።


跟着我们:

广告


广告