Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 19:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 ንግግር ወይም ቃላት የላቸውም፤ ድምፃቸውም አይሰማም፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 ንግግር የለም፤ ቃል የለም፤ ድምፃቸው በጆሮ የሚሰማ አይደለም።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 ቀን ለቀን ንግግርን ታወጣለች፥ ሌሊትም ለሌሊት እውቀትን ትናገራለች።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 መሥ​ዋ​ዕ​ት​ህን ያስ​ብ​ልህ፤ ቍር​ባ​ን​ህ​ንም ያለ​ም​ል​ም​ልህ።

参见章节 复制




መዝሙር 19:3
1 交叉引用  

በሰማይ ላይ የምታዩአቸውን ፀሐይንና ጨረቃን ወይም ከዋክብትን ወይም የሰማይን ሠራዊት ሁሉ በማምለክና ለእነርሱ በመስገድ እንዳትፈተኑ ተጠንቀቁ፤ እግዚአብሔር አምላካችሁ እነዚህን ሁሉ ሌሎች ሕዝቦች ብቻ ያመልኩአቸው ዘንድ አሳልፎ ሰጥቶአቸዋል።


跟着我们:

广告


广告