መዝሙር 136:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ከአማልክት ሁሉ ለሚበልጠው አምላክ ምስጋና አቅርቡ፤ ፍቅሩ ዘለዓለማዊ ነው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 የአማልክትን አምላክ አመስግኑ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 የአማልክትን አምላክ አመስግኑ፥ ፍቅሩ ለዘለዓለም ነውና። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 በአኻያ ዛፎችዋ ላይ በገናዎቻችንን ሰቀልን። 参见章节 |