Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 124:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

6 ጠላቶቻችን እንዲደመስሱን ያላደረገ እግዚአብሔር ይመስገን።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6 በጥርሳቸው ከመዘንጠል የጠበቀን፣ እግዚአብሔር ይባረክ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 ለጥርሳቸው ንክሻ ያላደረገን ጌታ ይመስገን።

参见章节 复制




መዝሙር 124:6
7 交叉引用  

ብርቱ ጥቃት ደርሶብኝ፥ ለመውደቅ ተቃርቤ ነበር፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ረዳኝ።


ከበባ አድርገው ከሚያጠፉኝ ጨካኝ ጠላቶቼ ጠብቀኝ።


ከእግዚአብሔር ርቄ በባዕድ አገር እንድገደል አታድርግ፤ ይህን ያኽል ታላቅ የሆነ የእስራኤል ንጉሥ እንደ ቁንጫ የምቈጠረውን እኔን ስለምን ያሳድዳል? እንደ በረሓ ቆቅ የሚያድነኝስ ስለምንድን ነው?”


跟着我们:

广告


广告