Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 122:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 ኢየሩሳሌም ሆይ! በበሮችሽ ገብተን በውስጥ ቆመናል።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 ኢየሩሳሌም ሆይ፤ እግሮቻችን ከደጅሽ ውስጥ ቆመዋል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ኢየሩሳሌም ሆይ፥ እግሮቻችን በአደባባይሽ ቆሙ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 እነሆ፥ የባ​ሪ​ያ​ዎች ዐይ​ኖች ወደ ጌቶ​ቻ​ቸው እጅ እንደ ሆኑ፥ የባ​ሪ​ያ​ዪ​ቱም ዐይን ወደ እመ​ቤቷ እጅ እንደ ሆነ፥ እን​ዲ​ሁም ይቅር እስ​ከ​ሚ​ለን ድረስ ዐይ​ኖ​ቻ​ችን ወደ አም​ላ​ካ​ችን ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ናቸው።

参见章节 复制




መዝሙር 122:2
5 交叉引用  

አሁን ግን ስሜ እንዲጠራበት ኢየሩሳሌምን፥ ሕዝቤን እንድትመራም አንተን ዳዊትን መርጬአለሁ።’ ”


እያመሰገናችሁ በመቅደሱ በሮች ግቡ፤ ምስጋናም በመስጠት ወደ አደባባዩ ሂዱ፤ አመስግኑት፤ ስሙንም አወድሱ።


በመጓዝ ላይ ሳሉ ብዙ ብርታትን ያገኛሉ፤ የአማልክትንም አምላክ በጽዮን ያዩታል።


ለእኔ ከጭቃ የተሠራ መሠዊያ አብጁልኝ፤ በእርሱም ላይ ከበጎቻችሁ፥ ከፍየሎቻችሁና ከከብቶቻችሁ መርጣችሁ የሚቃጠልና የአንድነት መሥዋዕት አድርጋችሁ ሠዉበት፤ ስሜ እንዲታሰብበት በወሰንኩት ስፍራ ሁሉ ወደ እናንተ መጥቼ እባርካችኋለሁ፤


跟着我们:

广告


广告